የአምልኮ ቤት

በዓለም ሁሉ ለጌታ የተገባ ትውልድ ተነስቶ ማየት

የዘጸአት ትውልድ መልክ

በሁሉ ላይ እግዚአብሔርን የሾምንና የምናስቀድም፤ በመሰባሰባችንም በሙሉ ኃይላችን በፍጹም መሰጠት እጅግ ቀርበን ፊቱን ልንፈለግ የምንሰየም፤ በየህይወት ፈርጁ ገብተን ስንኖር የመንግሥቱ ወኪልነታችንን በሙሉ ኃይላችን የምንተገብር ትውልድ ነን። ይህ ግለት ውስጥዎ ካለ ይቀላቀሉንና ህይወቱን አብረን እንኑረው።

ይምጡና አብረውን ያምልኩ


ዘወትር ረቡዕ ምሽት ከ12:00-2:00
የአምልኮ እና ትምህርት ጊዜ

ዘወትር ዕሑድ ጠዋት ከ4:00-7:30
የአምልኮ፣ የቃለ-እግዚአብሔና የህብረት ጊዜ

ይመዝገቡ

አዳዲስ መረጃዎች በፍጥነት እንዲደርስዎ የኢሜይል አድራሻዎትን እዚህ ጋር በማስገባት ይመዝገቡ